Ethiopian Stock Market – የኢትዮጵያ የስቶክ ገበያ

ኢትዮጵያ የስቶክ ገበያን ለመጀመር የሚያስችላትን ጥናቶች እና ውይይቶች እያካሄደች ትገኛለች። ሀገሪቷ በአፍሪካ በኢኮኖሚ እያደጉ ካሉት ሀገራት መካከል አንዷ ብትሆንም እና አንድ አስረኛ የሚሆነው የአፍሪካ የሸማቾች ሀብት ባለቤት ብትሆንም እስካሁን ኢኮኖሚዋ ለስቶክ ማርኬት ክፍት አልበረም። በኢትዮጵያ የስቶክ ማርኬትን የማቋቋም ጉዳይ በምሁራን፣ በመንግስት አካላት እና በኢኮኖሚዉ ተዋናዮች ዘንድ ከፍተኛ የመወያያ ርዕሰ ጉዳይ …

Read More »

አስቸኳይ ማስታወቂያ !

የማህበራችን አባል የሆነው ወንድማችን ከአዉሮፓ ራሴንና ማህበሬን ወክዬ ወደ ጦር ግንባር ሄጄ ፋኖን ተቀላቅዬ ግዴታዬን መወጣት እፈልጋልሁ ብሎ ተነስቷል:: ወንድማችንን ለመተዋወቅና በሰላም ይመለስህ ብለን ለመሸኘት የዙም ዝግጅት ይኖረናል:: የዙም ስብሰባው እሁድ (sunday ) 14-08-2021 16 ሰዓት (4PM) በ ፍራንክፉርት ጀርመን ሰዓት አቆጣጠር https://us02web.zoom.us/j/2769914757 የኢትዮጵያዉያን ማህበር በአዉሮፓ Association of Ethiopians in …

Read More »

Our Whatsup Group is Open.

ውድ የኢትዮጵያን ማህበር በአውሮፓ አባላትና ወዳጆች እንደሚታወቀው ከቀናት በፊት በሰጠነው ማሳሰቢያ መሠረት የማህበራችንን ውስጣዊ የስራ አካሄዳችንን ከመረመርንና አንዳንድ ማሻሻያዋችን ለማድረግ በገባነው ቃል መሰረት ፣ እንቅስቃሴያችንን በብዛት ሳይሆን ፣በጥራት ፣ በመጠላለፍ፣ ሳይሆን በመተሳሰብ ፣ በክፋት ሳይሆን በቅንነት ፣ በበጎነት የምንራመድበትን ብዙ የደከምንለትን የማህበራችንን የዋትስአፕ ግሩፕ በነባርና ህጋዊ ስምና ሎጎ ከዛሬ ጀምሮ …

Read More »

ሊበሏት ያሰቧትን አሞራ ይሏታል ጅግራ – ፊልጶስ

”6ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማደናቀፍ በህቡዕ ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ቡድኖችን እኩይ ሴራ ማክሸፉን የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ።” ይላል የትላንቱ መግለጫ። ይህ መግለጫ ደግሞ በየድህረ-ገጾችና በማህበራዊ ሚዲያ ሲዘዋወር ውሏል። ያከሸፈው ከኢትዮጵያ ውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያዊን (ዳያስፖራዎች ) በህቡ ሲንቀሳቀሱ ” አከሸፍኩ” ይላል መግለጫው። የደህንነት መስራቤቱ እንደ እጣዩ ያለ ከተማ ሲወደም፣ በየቀኑ …

Read More »