Amharic

The Alarmingly Dehumanizing Conditions Obtaining in the Awash Arba Military Camp in Ethiopia.

The Alarmingly Dehumanizing Conditions Obtaining in the Awash Arba Military Camp & the Plight of Amhara Prisoners of Conscience Held there  Translation from Amharic into English by Assefa Negash, M. D.  25th of April 2024 – Amsterdam, the Netherlands E-mail address: Debesso@gmail.com  The Awash Arba military camp[1] is located 214 …

Read More »

Twitter Campaigns for Diaspora

#1. The recent drone attack by the @AbiyAhmedAli government killed more than 100 innocent Amhara civilians in Sesit Shewa, Amhara region. #StateSponsoredAmharaGenocide @UNHumanRights @hrw @amnesty @SecBlinken @MikeHammerUSA @StateDept @BBCAfrica @Reuters  Tweet #2. According to eyewitnesses, the recent drone attack in Sasit Shewa, Amhara region by @AbiyAhmedAli gov’t, targeted an Isuzu …

Read More »

እስክንድር ነጋን አስገድላለሁ ያለው ወንጀለኛ !

ባለፉት ሳምንታት ለኢትዮጵያ ሕዝብ ነፃነትና ፍትህ ለማምጣት በሚታገለው በታላቁ እስክንድር ነጋ ላይ ኃላፊነት የጎደለው የግድያ ዛቻ በማህበራዊ ሚድያ መተላለፉን ተገንዝበን በጣም አዝነናል:: በዚህም የተነሳ የማህበሩ አባላት ግለሰቡ ማን እንደሆነና የት ሀገር እንደሚኖር ለቀናት የፈጀ ፍለጋ አድርገው አግኝተዋል::  የግለሰቡ ስም ዮሴፍ አበበ ሲሆን እድሜው በግምት 70 ዓመት ነዋሪነቱ በሳንፍራንሲስኮ ከተማ ካሊፎርንያ …

Read More »

Braking News – APF started chapter in Europe

ሐምሌ 10- 2015 – 17.07.2023                     EU4X8823 ለሚመለከተው በሙሉ ! ለዑል ዶክተር አስፋወሰን አስራተ በአዉሮፓ የአማራ ሕዝባዊ ግንባር አማካሪ ሆነው መመረጣቸዉን የኢትዮጵያዉያን ማህበር በአዉሮፓ በደስታ ተቀብሎታል ! ወጣቱም ጎልማሳዉም ከጀርባቸው እንደምንቆም በኩራት እንገልፃለን:: በአሁኑ ግዜ ለዑል ዶክተር አስፋወሰን አስራተ የጀርመን መንግስት የአፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሆነው እየሰሩ ይገኛሉ::  በኢትዮጵያ ሀገራችን አማራው በኦሮሙማ …

Read More »

Coalition of Ethiopians in Diaspora Zoom Meeting

ከ 3 ሳምንት በፊት በመላው ዓለም የሚገኙ 15 የዲያስፖራ ድርጅቶች የተካፈሉበት የተቃውሞ ግልፅ ደብዳቤ ለጠ/ሚ አብይ አህመድ መላኩን እናስታዉሳለን:: ለተላከው መልእክትም የመንግስት ኮሙኒኬሽን ሚንስትሩ ለገሰ ቱሉ በማሾፍ መልስ ሰጥቷል::  አሁንም ስለ ሀገራቸው የሚጠይቁና  የሚከራከሩ ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚገኙ ጋዜጠኞችና አክቲቪስቶች እየታሰሩና እየታፈኑ ሀገራችን በጎሳ ፖለቲካ እየታመሰች ስለሆነ በዉጭ ሀገር የምንኖር ኢትዮጵያ …

Read More »