Recent Posts

ሊበሏት ያሰቧትን አሞራ ይሏታል ጅግራ – ፊልጶስ

”6ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማደናቀፍ በህቡዕ ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ቡድኖችን እኩይ ሴራ ማክሸፉን የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ።” ይላል የትላንቱ መግለጫ። ይህ መግለጫ ደግሞ በየድህረ-ገጾችና በማህበራዊ ሚዲያ ሲዘዋወር ውሏል። ያከሸፈው ከኢትዮጵያ ውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያዊን (ዳያስፖራዎች ) በህቡ ሲንቀሳቀሱ ” አከሸፍኩ” ይላል መግለጫው። የደህንነት መስራቤቱ እንደ እጣዩ ያለ ከተማ ሲወደም፣ በየቀኑ …

Read More »