Uncategorized

ቄስ ደብዳቢው ፖሊስ ሙሉ መረጃ ተገኝቷል! Share

  ስም:- ኢንስፔክተር ሙላቱ ጅማ ይባላል ኃላፊነት:- የወርጃርሶ ወረዳ ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ስልክ:- +251914271504 አድራሻ:- ጎሃ ፅዮን ስራ:- ጎሃጺዮን ኪላ ፍተሻ ላይ የሚሰራ መረጃውን ሼር በማድረግ በህግ ጥላ ስር እንዲውል እናድርግ:: የተደደቡትን ቄስ ስምና አድራሻ እንዲገኙ ተባባሩን:: በተጨማሪም ቪድዮ ያነሳው ልጅ ለሽልማት ስለሚፈለግ እንዲገኝ አግዙን::

Read More »

ሕገ-መንግስት ሳይቀየር ወደ ምርጫ መሄድና አደጋው – ሰርፀ ደስታ

ዛሬ በሥራ ላይ ያለው ወያኔና-ኦነግ የሠሩት ሕገ-መንግስትና ሥርዓት በግልጽ የኢትዮጵያውያን ጠላት እንደሆነና በግልጽም ዜጎች እየታረዱበት እየታየ አሁንም ሕገ-መንግስቱ አቻ የማይገኝለት እያሉ በመቃብራችን ላይ እንጂ አይቀየርብንም በሚል በዜጎች ደም ለመቆመር የቆረጡ ናቸው አገርን እንመራለን የሚሉት፡፡ ባለፉት ሶስት ዓመት አንድም የሕግና የፖሊሲ ማሻሻያ ሳይደረግ ይልቁንም ወያኔ የሰራችውን ሥርዓት በደንብ በኦሮሞነት በመተካት እንዲቀጥል …

Read More »

አስቸኳይ የእናት ሀገር ጥሪ!

አስቸኳይ! የእናት ሀገር ጥሪ! ተዊተር አካውንት ላላችሁ የሀገር ልጆች! የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክርቤት በኢትዮጵያ ጉዳይ ሊመክር ነው! የትህነግ ርዝራዝ,ዥ እና ተከፋይ የነጭ ሙህራን ነን ባዮች ዘመቻ ከፍተውብናል! የጁንታው ዳያስፖራ ክንፍ በውሸት የሚያደርገውን እኛ በእውነትና በሀቅ እናደርጋለን! እነሱ ስትራቴጂስት ቀጥረው በውጪ ሎቢሰት ድረገጽ ከፍተው ነው ተዊተርን የወረሩት! የነሱ የቲዊተር ሰራዊት የተሰናዳ …

Read More »

ደብዳቤ ለአቶ ገዱ አንዳርጋቸው

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሬፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለክቡር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው አዲስ አበባ በሚያነቡ አይኖች ላይ የደስታን ፀዳል እንዲሁም በተፈናቀሉና በግፍ በተጨፈጨፉ ወገኖቻችን የሐዘን ጥላ በአጠላበት መጠለያ ታዛ ውስጥም የሳቅ ድምፅ አይሰማም ! ክቡር ሆይ በተቀዳሚ በዚህ እጅግ ፈታኝ በሆነ የትንንቅ ወቅት ፣ ከመላው አውሮፓ ነዋሪ ኢትዮጵያዊያን ወገኖችዎ የሐገርን ልዑላዊነትና …

Read More »