Europe

የአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳን ሕልፈት በሚመለከት ከኢትዮጵያዊያን ማሕበር በአውሮፓ የተሰጠ የሐዘን መግለጫ !

የአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳን ሕልፈት በሚመለከት ከኢትዮጵያዊያን ማሕበር በአውሮፓ የተሰጠ የሐዘን መግለጫ ! የአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳን ድንገተኛ ሕልፈት ፣ እኛ የኢትዮጵያዊያን ማሕበር በአውሮፓ ሕብረት አባሎች በታላቅ ሐዘን ሰምተናል ። አርቲስቱ በለጋ ዕድሜው እንዲቀጠፍም የተቀነባበረና የተደራጀ የሐይል ጥቃት ስንዘራ መንስዔ ምክንያቱም እንደነበረ ከመንግሥት፣ከፀጥታው መሥሪያ ቤትና ከአቃቤ ሕግ መግለጫ ተረድተናል ። አርቲስት ሀጫሉ …

Read More »

አቶ ጃዋር መሐመድ ታሰረ !

የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ አባል የሆነው ጃዋር መሐመድ በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንደሚገኝ የፌደራል ፖሊስና የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሸን በጋራ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽንር ጀነራል እንደሻው ጣሰው በዛሬው ዕለት ማክሰኞ ምሽት በብሔራዊው ቴሌቪዥን ላይ ቀርበው በሰጡት መግለጫ ጃዋር መሐመድን ጨምሮ 35 ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል ብሏል። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን እና …

Read More »

የሃጫሉ አጎት ጨምሮ 5 ሰዎች መሞታቸው ተነገረ

ዛሬ [ረቡዕ] በአምቦ ከሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ እና የቀብር ሥነ ሥርዓቱ ከሚፈጸምበት ቦታ ጋር ተያይዞ በተከሰቱ ግጭቶች የሟቹን ድምጻዊ አጎትን ጨምሮ 5 ሰዎች መገደላቸውን ከቤተሰብ፣ ከከተማው ነዋሪዎች እና ከሆስፒታል ምንጮች ቢቢሲ አረጋግጧል። ከሞቱት ሰዎች በተጨማሪም ከ10 በላይ ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውም ተነግሯል። የሃጫሉ ታናሽ ወንድም የሆነው ሃብታሙ ሁንዴሳ ለቢቢሲ ሲናገር “አጎታችን ተገድሏል። …

Read More »

የኢትዮጵያውያን ማህበር በአውሮፓ የመተዳደሪያ ደንብ

የኢትዮጵያውያን ማህበር በአውሮፓ የመተዳደሪያ ደንብ ምዕራፍ አንድ ጠቅላላ ድንጋጌ አንቀጽ1. ስያሜ ይህ ማህበር “የኢትዮጵያውያን ማህበር በአውሮፓ ተብሎ ይጠራል። አንቀጽ 2 አድራሻ፣መቋቋምና ተልኮ 2.1.የማህበሩ አድራሻ በጀርመን በፍራንክፈርት ከተማ ነው። 2.2. ማህበሩ በመላው አውሮፓ ቕርንጫፎች ይኖሩታል:: 2.2.ማህበሩ በጀርመን(የአውሮፓ ) የማህበራት ህግና ደንብ መሰረት ማህበራዊ ዓላማዎችን ብቻ ተግባራዊ የሚያደርግ ድርጅት ነው 2.3.የማህበሩ ንብረት …

Read More »

Ethiopians in Europe support Ethiopian unity !

በሕወሓትና ተባባሪዎችዋ አስከፊ የአገዛዝ ዘመን ፣ በወገናችን ላይ ይደርስበት የነበረውን የማሕበራዊ ፍትሕ መዛባትንና ሌሎች ዘርፈ ብዙ በደሎችን በረጅምና እልህ አስጨራሽ ውስብስብ ሠላማዊ ትግል አስጨንቆ በመያዝ በሥርዐቱ በራሱ ውስጥ ለነበሩት የለውጥ ፋና ወጊ ሐይሎች መንገድ በመክፈት የሕወሓትን አምባገነናዊ ሥርዐት ቁንጮ ማፍያ መሪዎች ከመሐል ሐገር አፈግፍገው በራሳቸው ክልል ወሸባ እንዲገቡ አስገድዷቸዋል። በዚህም …

Read More »

We support Dr Abiy Ahmed’s strategy to crash hate Mongers to unite Ethiopia!

ዶ/ር አብይ አህመድ በጥላቻ ሰባኪ እና ሃገር አፍራሽ ሃይሎች ላይ እርምጃ እየወሰዱ ነው። በዚህ ሠዓት በአሸባሪው ህወሃት ላይም ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ እቅድ እንዳለ እየሰማን ነው። ህወሃት እያለ ሰላም አይኖርም። ዋጋም ቢሆን ተከፍሎ መወገድ አለበት! ሰላም ወዳዱ ሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ ከዶክተር አብይ ጎን ነው!! በርታ ጠቅላይ ሚንስትራችን ለማለት እንወዳለን!!

Read More »