We support Dr Abiy Ahmed’s strategy to crash hate Mongers to unite Ethiopia!

ዶ/ር አብይ አህመድ በጥላቻ ሰባኪ እና ሃገር አፍራሽ ሃይሎች ላይ እርምጃ እየወሰዱ ነው።

በዚህ ሠዓት በአሸባሪው ህወሃት ላይም ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ እቅድ እንዳለ እየሰማን ነው። ህወሃት እያለ ሰላም አይኖርም። ዋጋም ቢሆን ተከፍሎ መወገድ አለበት!

ሰላም ወዳዱ ሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ ከዶክተር አብይ ጎን ነው!!

በርታ ጠቅላይ ሚንስትራችን ለማለት እንወዳለን!!

About expeder

Check Also

ከኢትዮጵያዉያን ማህበር በአዉሮፓ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ

PressRelease-AMHARIC- by A.E.E-March 23-2024

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

1 + 4 =