ምርጫውን ለማደናቀፍ በህቡዕ ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ቡድኖችን እኩይ ሴራ ማክሸፉን የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ On May 5, 2021 2,875 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 6ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማደናቀፍ በህቡዕ ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ቡድኖችን እኩይ ሴራ ማክሸፉን የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ። በተለያዩ የውጭ ሀገራት በሚኖሩ አንድ አንድ …
Read More »ግልፅ ደብዳቤ ከአለም አቀፍ ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራ ለዶ/ር አብይ አህመድ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር – አማርኛ
የአለም አቀፍ ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራ ግልፅ ደብዳቤ ለዶ/ር አብይ አህመድ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የካቲት 29 ቀን 2015 ዓም (March 8, 2023) ለተከብሩ ዶ/ር ዓቢይ አህመድ ለኢትዮጵያ ሀገራችን ትውልድና ታሪክ ተሻጋሪ የሆነ ለውጥ ያመጣሉ በሚል ተስፋ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ እርስዎንና መንግሥትዎን እስከዛሬ ድረስ በሙሉ ልብ ድጋፉን በመስጠት፤ ወደእናት ሀገሩ የእርዳታ …
Read More »ቄስ ደብዳቢው ፖሊስ ሙሉ መረጃ ተገኝቷል! Share
ስም:- ኢንስፔክተር ሙላቱ ጅማ ይባላል ኃላፊነት:- የወርጃርሶ ወረዳ ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ስልክ:- +251914271504 አድራሻ:- ጎሃ ፅዮን ስራ:- ጎሃጺዮን ኪላ ፍተሻ ላይ የሚሰራ መረጃውን ሼር በማድረግ በህግ ጥላ ስር እንዲውል እናድርግ:: የተደደቡትን ቄስ ስምና አድራሻ እንዲገኙ ተባባሩን:: በተጨማሪም ቪድዮ ያነሳው ልጅ ለሽልማት ስለሚፈለግ እንዲገኝ አግዙን::
Read More »Ethiopians in Europe demonstrate infront of EU – Stop Amhara Genocide
Demonstration at European Commission in Brussels, Belgium.
ወቅታዊውን የሀገራችንን ተጨባጭ ሁኔታን በተመለከተ የኢትዮጵያውያን ማህበር በአውሮፓ የአቋም መግለጫ – Press Release from A.E.E –
Genocide in Ethiopia ! All Diaspora Members Rise Up to demand Justice !
Account of the Recent Genocide in the Tole Locality of Wellega, Western Ethiopia This report has been compiled and written by Mrs. Genet Asmamaw, a journalist. Translation of the compiled text from Amharic into English by Assefa Negash, M.D. Amsterdam, Holland – the 25 th of June 2022 E-mail address: …
Read More »Kidnapping and Terror by Ethiopian Government
Press Release by Association of Ethiopians in Europe
በወቅታዊ የአገራችን የፖለቲካ ሁኔታ ከባልደራስ የተሰጠ መግለጫ . 23.5.2022
በወቅታዊ የአገራችን የፖለቲካ ሁኔታ ከባልደራስ የተሰጠ መግለጫ ተረኛው ኦህዴድ መራሹ መንግሥት፣ በሃሰት ክስና ውንጀላ በተደጋጋሚ የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ አባላትንና መሪዎችን በግፍ ማሰሩን እንደቀጠለ ነው። በአሁኑ ወቅት ከ12 የማያንሱ የባልደራስ አባላትና የአዲስ አበባ ወጣቶች ያለምንም ወንጀል በእስር ላይ ይገኛሉ። መንግሥት ሌሎች የባልደራስ አባላትንም ለማሰር በማሳደድ ላይ ይገኛል። ባልደራስ አገራዊ ፓርቲ ለመሆን …
Read More »