ታሪክን ለማያውቁ ቁጥር 1 የኢትዮጵያ አየር መንገድ። ዛሬ የሀገራችን የዓመታት ታሪኳና ለዚህም ታሪኳ በተለያየ ወቅትና መድረክ ላይ የተሳተፉ ልጆቿ ሲወቀሱ፣ ሲደነቁ፣ ሲታሙ፣ ሲተቹና ሲሰደቡ መስማትና ማንበብ በበዛበት ሰዓት ላይ ምን ያህል የገዛ አገራችንን ታሪክና የመሪዎቿን ግዙፍ ስራ ብዙ የተረዳንና የምናውቅ ያለን አይመስለኝም። ይህ ሁኔታ ካልታረመና ካልተስተካከለ ትናንትን ያላወቀ ዛሬን …
Read More »እርዳታ ለሀጫሉ ቤተሰቦች። ከኤምባሲ የመጣው ደብዳቤና ዉይይት !
Interview with A.E.E. Chairman, L. Gizaw
https://www.youtube.com/watch?v=CSz02w2J-1c
Read More »Prince Dr. Asfawosen Asrate Interview on German Radio
Message from Ambassador Mulu Solomon
Ethiopia – Teddy Afro
ከኢትዮጵያዉያን ማህበር በአውሮፓ ስለ ሃጫሉ ሁንዴሳ ከዚህ ዓለም በሞት መለየት የተሰጠ መግለጫ
Ethiopian Flag demonized at Ethiopian Embassy
የአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳን ሕልፈት በሚመለከት ከኢትዮጵያዊያን ማሕበር በአውሮፓ የተሰጠ የሐዘን መግለጫ !
የአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳን ሕልፈት በሚመለከት ከኢትዮጵያዊያን ማሕበር በአውሮፓ የተሰጠ የሐዘን መግለጫ ! የአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳን ድንገተኛ ሕልፈት ፣ እኛ የኢትዮጵያዊያን ማሕበር በአውሮፓ ሕብረት አባሎች በታላቅ ሐዘን ሰምተናል ። አርቲስቱ በለጋ ዕድሜው እንዲቀጠፍም የተቀነባበረና የተደራጀ የሐይል ጥቃት ስንዘራ መንስዔ ምክንያቱም እንደነበረ ከመንግሥት፣ከፀጥታው መሥሪያ ቤትና ከአቃቤ ሕግ መግለጫ ተረድተናል ። አርቲስት ሀጫሉ …
Read More »አቶ ጃዋር መሐመድ ታሰረ !
የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ አባል የሆነው ጃዋር መሐመድ በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንደሚገኝ የፌደራል ፖሊስና የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሸን በጋራ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽንር ጀነራል እንደሻው ጣሰው በዛሬው ዕለት ማክሰኞ ምሽት በብሔራዊው ቴሌቪዥን ላይ ቀርበው በሰጡት መግለጫ ጃዋር መሐመድን ጨምሮ 35 ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል ብሏል። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን እና …
Read More »
Association of Ethiopians in Europe Stop Apartheid in Ethiopia ! የዘር ፖለቲካ ለማስወገድ እንታገል