ባለፉት ሳምንታት ለኢትዮጵያ ሕዝብ ነፃነትና ፍትህ ለማምጣት በሚታገለው በታላቁ እስክንድር ነጋ ላይ ኃላፊነት የጎደለው የግድያ ዛቻ በማህበራዊ ሚድያ መተላለፉን ተገንዝበን በጣም አዝነናል:: በዚህም የተነሳ የማህበሩ አባላት ግለሰቡ ማን እንደሆነና የት ሀገር እንደሚኖር ለቀናት የፈጀ ፍለጋ አድርገው አግኝተዋል:: የግለሰቡ ስም ዮሴፍ አበበ ሲሆን እድሜው በግምት 70 ዓመት ነዋሪነቱ በሳንፍራንሲስኮ ከተማ ካሊፎርንያ …
Read More »An Open Letter to Anthony Blinken, United States Secretary of State
An Open Letter to Anthony Blinken, United States Secretary of State Via email to: secretary@state.gov The Honorable Antony Blinken U.S. Department of State Office of the Secretary Room 7226 Harry S. Truman Building 2201 C Street, NW Washington, D.C. 20520 March 10, 2024 RE: An act of genocide-by-proxy against the …
Read More »Press Release by Amhara Task Force Europe
Amhara Task Force Press Release 5-8-2023
Read More »Braking News – APF started chapter in Europe
ሐምሌ 10- 2015 – 17.07.2023 EU4X8823 ለሚመለከተው በሙሉ ! ለዑል ዶክተር አስፋወሰን አስራተ በአዉሮፓ የአማራ ሕዝባዊ ግንባር አማካሪ ሆነው መመረጣቸዉን የኢትዮጵያዉያን ማህበር በአዉሮፓ በደስታ ተቀብሎታል ! ወጣቱም ጎልማሳዉም ከጀርባቸው እንደምንቆም በኩራት እንገልፃለን:: በአሁኑ ግዜ ለዑል ዶክተር አስፋወሰን አስራተ የጀርመን መንግስት የአፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሆነው እየሰሩ ይገኛሉ:: በኢትዮጵያ ሀገራችን አማራው በኦሮሙማ …
Read More »Peaceful Civil Disobedience – ሕዝባዊ ሰላማዊ እምቢተኝነት
Coalition of Ethiopians in Diaspora Zoom Meeting
ከ 3 ሳምንት በፊት በመላው ዓለም የሚገኙ 15 የዲያስፖራ ድርጅቶች የተካፈሉበት የተቃውሞ ግልፅ ደብዳቤ ለጠ/ሚ አብይ አህመድ መላኩን እናስታዉሳለን:: ለተላከው መልእክትም የመንግስት ኮሙኒኬሽን ሚንስትሩ ለገሰ ቱሉ በማሾፍ መልስ ሰጥቷል:: አሁንም ስለ ሀገራቸው የሚጠይቁና የሚከራከሩ ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚገኙ ጋዜጠኞችና አክቲቪስቶች እየታሰሩና እየታፈኑ ሀገራችን በጎሳ ፖለቲካ እየታመሰች ስለሆነ በዉጭ ሀገር የምንኖር ኢትዮጵያ …
Read More »በአብይ አህመድ የሚመራው የኦሮሙማ መንግስት በዲያስፖራ አባላት ላይ ክስ መሰረተ::
ምርጫውን ለማደናቀፍ በህቡዕ ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ቡድኖችን እኩይ ሴራ ማክሸፉን የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ On May 5, 2021 2,875 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 6ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማደናቀፍ በህቡዕ ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ቡድኖችን እኩይ ሴራ ማክሸፉን የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ። በተለያዩ የውጭ ሀገራት በሚኖሩ አንድ አንድ …
Read More »ግልፅ ደብዳቤ ከአለም አቀፍ ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራ ለዶ/ር አብይ አህመድ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር – አማርኛ
የአለም አቀፍ ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራ ግልፅ ደብዳቤ ለዶ/ር አብይ አህመድ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የካቲት 29 ቀን 2015 ዓም (March 8, 2023) ለተከብሩ ዶ/ር ዓቢይ አህመድ ለኢትዮጵያ ሀገራችን ትውልድና ታሪክ ተሻጋሪ የሆነ ለውጥ ያመጣሉ በሚል ተስፋ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ እርስዎንና መንግሥትዎን እስከዛሬ ድረስ በሙሉ ልብ ድጋፉን በመስጠት፤ ወደእናት ሀገሩ የእርዳታ …
Read More »ቄስ ደብዳቢው ፖሊስ ሙሉ መረጃ ተገኝቷል! Share
ስም:- ኢንስፔክተር ሙላቱ ጅማ ይባላል ኃላፊነት:- የወርጃርሶ ወረዳ ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ስልክ:- +251914271504 አድራሻ:- ጎሃ ፅዮን ስራ:- ጎሃጺዮን ኪላ ፍተሻ ላይ የሚሰራ መረጃውን ሼር በማድረግ በህግ ጥላ ስር እንዲውል እናድርግ:: የተደደቡትን ቄስ ስምና አድራሻ እንዲገኙ ተባባሩን:: በተጨማሪም ቪድዮ ያነሳው ልጅ ለሽልማት ስለሚፈለግ እንዲገኝ አግዙን::
Read More »
Association of Ethiopians in Europe Stop Apartheid in Ethiopia ! የዘር ፖለቲካ ለማስወገድ እንታገል